ታህሳስ 29, 2025
የኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ዐብይ ኮሚቴ ሣምንታዊ የስራ አፈጻጸም ግምገማ አደረገአዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ)
የዘርፉ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ዐብይ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ከታህሳስ 1-8 ቀን 2018 ዓ.ም በተሠሩ የሪፎርም ጥናት ሠነዶች ዝግጅት ስራ ላይ፣ ስራው የደረሰበትን ደረጃ ለመገምገም የሚያስችል ውይይት አካሄደ፡፡ ሚኒስቴር መ/ቤቱን ጨምሮ ሦስቱን ተጠሪ ተቋማት (የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደርን፣ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት
[post-views]