ሰኔ 15, 2026
የመንግሰት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የብቃት ማእቀፍ የዝግጅት ምዕራፍ ስራ ተገመገመ
ቢሾፍቱ፣ ግንቦት 27 ቀን፣ 2018 ዓ.ም (ከመልሚ) የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮችና የብቃት ማዕቀፍ ንኡሳን ኮሚቴዎች እንዲሁም የፈደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አመራር በተገኙበት በመንግሰት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የዝግጅት ምእራፍ ስራዎች ተገምግመዋል። የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ሪፎርሙን
[post-views]