ሐምሌ 27, 2026
በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የጋራ ስምምነት የፊርማ ሥነ-ስርዓት ተካሄደአዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ)
በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ተጠሪነታቸው ለከተማ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ የሆኑ የስራ ክፍሎች በዛሬው ዕለት በቀጣይ የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የጋራ ስምምነት የፊርማ ሥነ-ስርዓት አካሄዱ፡፡ በፊርማ ስነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የስራ ክፍሎች ለዘርፉ ተጠሪ የሆኑት የመሬትና ካዳስተር
[post-views]