የካቲት 16, 2026

የፈደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የስራ ሃላፊዎች የዘርፍ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎችን ተመለከተ አዲስ አበባ፣ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ)

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከዘርፉ ተጠሪ ተቋማት ጋር የጀመረውን የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎችን የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የስራ ሃላፊዎች ክትትል እና ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ዘርፍ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም አፈጻጸም ሪፖርት እስከ ጥር 3ኛ

[post-views]
1 2 3 4 5 6 132